እሴቶች

የህገመንግሥት የበላይነትን አክብረን እናስከብራለን

ዴሞክራሲያዊነትን እናሰፍናለን

የመቻቻል ባህልን እናዳብራለን

ፍትሃዊነትን እናሰፍናለን

በታማኝነትና በቅንነት እናገለግላልን

ለለውጥ እንተጋለን


ተጨማሪ ዜናዎችና ክንውኖች

December 1, 2023

ጉባዔው በ136 የአቤቱታ መዛግብት ላይ ውሳኔና አቅጣጫ አስቀመጠ።

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ሐሙስ ህዳር 20 ቀን 2016 ዓ.ም ባካሄደው ጉባዔ በ136 የሕገ መንግሥት ትርጉም የአቤቱታ መዛግብት ላይ ተወያይቶ ውሳኔ እና አቅጣጫ አስቀምጧል። […]
December 1, 2023

በሰብአዊ መብት ላይ ለመወያዬት ወደ አልጀርስ ያቀናው ልኡክ የተሳካ ቆይታን አድርጎ ተመለሰ።

በሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ እና በፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት የተመራውና በአፍሪካ የሰብአዊ መብት አፈፃፀምን ስለማሻሻል ለመምከር በአልጀሪያ ዋና ከተማ አልጀርስ የነበረው […]
November 21, 2023

የአዋጅ ቁጥር 47/67 ክርክሮችና ሕገ መንግሥታዊነታቸው

በያደታ ግዛው በ አዋጅ ቁጥር 47/67 መሰረት በመንግሥት በህጋዊ መንገድ ሳይወረሱ ከህግ ውጪ በመንግሥት የተያዙ የበርካታ ግለሰቦች ቤቶች የነበሩ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ከአዋጁ ውጪ በተለያየ መንገድ በመንግሥት […]
November 17, 2023

ጉባዔው በስድስት የአቤቱታ መዛግብት ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ።

ኅዳር 7 ቀን 2016 ዓ.ም (አዲስ አበባ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ህዳር 6 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ጉባዔ በንዑስ አጣሪ ጉባዔ እና በባለሙያዎች […]
November 10, 2023

ጉባዔው በሁለት የአቤቱታ መዛግብት ላይ የሕገ መንግሥት ትርጉም ያስፈልጋቸዋል በማለት ውሳኔ አሳለፈ።

የኢፌዴሪ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ሐሙስ ጥቅምት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ በ124 የሕገ መንግሥት የትርጉም አቤቱታዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ እና የውሳኔ ሐሳብ ሰጥቷል። […]
October 30, 2023

አጣሪ ጉባዔው በ126 የትርጉም አቤቱታዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ሰጠ።

የኢፌዴሪ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ሐሙስ ጥቅምት 15 ቀን 2016 ዓ.ም  በነበረው ጉባዔ  በ126 የሕገ መንግሥት ትርጉም አቤቱታዎች ላይ ውሳኔ ሰጥቷል። ጉባዔው ቀደም ሲል በጽ/ቤቱ […]

የክቡር ሰብሳቢው መልዕክት Continue Reading